26 lines
1.5 KiB
Plaintext
26 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "መሳፍንቶችዋንና ጥበበኞችዋንም አለቆችዋንና ሹማምቶችዋን ሃያላኖችዋንም…ረጃጅሞችም በሮችዋ",
|
|
"body": "የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ “መሳፍንቶቻቸውንና ጥበበኞቻቸውንም አለቆቻቸውንና ሹማምንቶቻቸውን ሃያላኖቻቸውንም…ረጃጅም በሮቻቸው” ብሎ ማንበብ ይቻላል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለዘለአለም አንቀላፍተው አይነቁም",
|
|
"body": "ይሞታሉ፡፡ ኤርሚያስ 51፡39 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄ እንዲህ ይላል፡-",
|
|
"body": "ኤርምያስ በብዛት እግዚአብሄር የሚናገረውን ቁልፍ መልእክት ለማሳየት የሚጠቀመው ነው፡፡ ኤርሚያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰፊው የባቢሎን ቅጥር ፈፅሞ ይፈርሳል",
|
|
"body": "የባቢሎን ሰፊው ቅጥር ወራሪዎች ፈፅሞ ያፈራርሱታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ረጃጅሞችም በሮችዋ በእሳት ይቃጠላሉ",
|
|
"body": "ረጃጅም በሮችዋን በእሳት ያቃጥሉባቸዋል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሁሉም በእሳት የይጋያል",
|
|
"body": "ከተማዋ ለማድረግ የምትሞክረው በሙሉ በእሳት ይነዳል፡፡"
|
|
}
|
|
] |