26 lines
1.5 KiB
Plaintext
26 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ከባቢሎን ጩኸት፥ ከከለዳውያንም ምድር የታላቅ ጥፋት ድምፅ ተሰምቶአል።",
|
|
"body": "አንድ ሃሳብ በሁለት መንገድ አግንኑ ያሳያል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባቢሎንን አጥፍቶአታልና… ከእርሷም ታላቁን ድምፅ",
|
|
"body": "የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ “የባቢሎን ህዝቦችን አጥፍቶአቸዋልና… ከእነርሱም ታላቁን ድምፅ…” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሞገዳቸውም…የድምፃቸው ጩኸት ተሰምቶአል፡፡",
|
|
"body": "“ሞገዳቸውም” የሚለው የባቢሎን ህዝብ ጠላትን ሲያመለክት “የድምፃቸው ጩኸት ተሰምቶአል” የሚለው የጠላቶቻቸውን ድምፅ ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሞገዳቸውም እንደ ብዙ ወኆች ይተምማል",
|
|
"body": "ይህ ጠላቶቻቸው ልክ እነደ ውቅያኖስ እና እንደ ወንዝ ሞገድ ከፍተኛ ድምፅ እያሰሙ እንደሚመጡ ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በባቢሎን ላይ መጥቶባታልና…በባቢሎን ላይ… ሓያላኖችዋ ",
|
|
"body": "የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሃያላኖችዋ ተያዙ",
|
|
"body": "ጠላቶቿ ያላትን ሃያላኖችዋን ተያዙ"
|
|
}
|
|
] |