30 lines
1.7 KiB
Plaintext
30 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "ተመልከቱ ወይም በማስተዋል አድምጥ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የምቀጣበት ዘመን ይመጣል",
|
|
"body": "የምቀጣበት ጊዜው ይደርሳል…እቀጣለሁ ኤርሚያስ 7፡32 እንዴት እነደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የተቀረፁትን ምስሎችን የምቀጣበት ዘመን ይመጣል",
|
|
"body": "የተቀረፁ ምስሎችን እንደሚያጠፋ እግዚአብሄር ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የተቀረፁ ምስሎችዋን… በምድርዋም ላይ…ባቢሎን…ከፍታ ብታፀና… ይመጡባታል",
|
|
"body": "የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ ”የተቀረፁ ምስሎቻቸውን…በምድራቸው ላይ…ባቢሎናውያን….ከፍታ ቢያፀኑም…ወደነሱ ይመጡባቸዋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያንቋርራሉ",
|
|
"body": "ከህመም እና ማዘን ብዛት የሚመጣ ለቅሶ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባቢሎን ምንም ወደ ሰማይ ብትወጣ…ከፍታ ብታፀና… አጥፊዎች ይመጡባታል",
|
|
"body": "ይህ የማይሆነውን ቢሆን እንኳን እያለ ያወራል፡፡ “ባቢሎን ወደ ሰማይ አትወጣም… ከፍታ አታፀናም… ቢሆንም ግን አጥፊዎች ከኔ ይመጡባታል”"
|
|
}
|
|
] |