22 lines
952 B
Plaintext
22 lines
952 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ኤርሚያስ በቁጥር 50 ላይ ለእስራኤላውያን ይናገራል\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከሰይፍ ያመለጣችሁ ሆይ",
|
|
"body": "“ሰይፍ” የሚለው ወታደሮች የሚዩዝትን ሰይፍ ሲሆን ጦርነትን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሄርን ከሩቅ አስቡ ኢየሩሳሌምንም በልባችሁ አስቡ",
|
|
"body": "“ከሩቅ አስቡ” እና “በልባችሁ አስቡ” የሚሉት ሀረጎች አስታውሱ የሚለውን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስድብን",
|
|
"body": "ሰውን ሊያሳዝን እና የሚያስከፋ ቃላት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነውር ፊታችንን ከድኖታል",
|
|
"body": "ተናጋሪው የአለመቀበል ምላሹን እየተናገረ ያለው ፊቱን የሸፈነው ሽፋን እንዳለ አርጎ ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |