26 lines
1.1 KiB
Plaintext
26 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ያገሳሉ",
|
|
"body": "ከፍተኛ የሆነ አንበሶች የሚያሰሙት ጩኸት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያጉረመርማሉ",
|
|
"body": "እንስሶች በፍራቻ ሰዓት የሚያሰሙት ድምፅ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ደስ እንዲላቸው",
|
|
"body": "ወታደር ጠላቶቹን ሲያሸንፍ ደስ እንደሚለው ሌላው ሊሆን የሚችለው ትርጉም ደግሞ ሰክረው ነበር"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለዘላለምም አንቀላፍተው እንዳይነቁ ",
|
|
"body": "ይሞታሉ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንደ ጠቦቶችና… አውራ ፍየሎችም",
|
|
"body": "ጠቦት እና ፍየሎች ለመታረድ እየሄዱ ነገር ግን አያቁም ልክ እንደዚሁ ባቢሎናውያንን እግዚአብሄር እንደሚያጠፋቸው አያውቁም"
|
|
}
|
|
] |