26 lines
1.1 KiB
Plaintext
26 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በምድር ላይ ዓላማን አንሡ በአሕዛብም መካከል መለከት ንፉ",
|
|
"body": " ሁለቱም “መለከት ንፉ” እና “አላማን አንሱ” ሰራዊቱን ለውጊያ ተነሱ ማለት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አላማን አንሱ",
|
|
"body": "ትልቅ “የጦር ሜዳ ባንዲራ” ሲሆን ወታደሮቹ ጦርሜዳላይ የሚከተሉት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አህዛብንም አዘጋጁባት",
|
|
"body": "የባቢሎን ከተማ እንደ ሴት መስሎአት ሲናገር የባቢሎንን ህዝብ ውጉአቸው እያለ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አራራት…ሚኒን…አስከናዝ",
|
|
"body": "እነዚህ የሀገራት ስሞች ናቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነደ ጠጉራም ኩብኩባ ፈረሶችን በላይዋ አውጡ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ቁጥራቸው ብዙ የሆኑ ፈረሶች ከሰራዊቶች ጋር አምጡ ይላል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነገሥታት አለቆችንም ሹማምቶችንም",
|
|
"body": "ኤርሚያስ 51፡23 ተመልከት"
|
|
}
|
|
] |