34 lines
1.8 KiB
Plaintext
34 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለሚሰሙት የኢየሩሳሌም ህዝቦች ልክ እንደ ማይሰሙት የባቢሎን ህዝቦች ይናገራል፡፡ የባቢሎን ህዝቦችን ልክ እንደ እራሳቸው ሲናገር ከተማዋን ደግሞ ልክ እንደ ተራራ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንተ…አጥፊ ተራራ",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው 1) እግዚአብሄር ባቢሎን ልክ ህዝቦችን እና ንብረቶችን እንደ ሚያጠፋ ተራራ ይናገራል፡፡ 2) ባቢሎን ወንበዴዎች የሚኖሩበት እና የሚደበቁበት ተራራ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እጄንም አዘረጋብሃለሁ",
|
|
"body": "“እጄንም” ሲል የእግዚአብሄርን ሀይል ለማመልከት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከድንጋዮችም ላይ አንከባልልሃለሁ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደ ተራራ መናገር ትቶ እንደ ሚያፈራርሰው እና እንደሚጥለው ቤት ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከድንጋዮቹም",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው የተራራ ጫፍ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የተቃጠለም ተራራ አደርግሀለሁ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደ ሚያጠፋ ትልቅ ተራራ ሳይሆን እርሱ እንዳጠፋው ተራራ አርጎ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለዘላለም ባድማ ትሆናለህ",
|
|
"body": "ማንም መልሶ እንዳይገነባህ ለዘላለም አጠፋሀለሁ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "ይህ ሀረግ እግዚአብሄር እራሱ በስሙ ጠርቶ ያዛል፡፡"
|
|
}
|
|
] |