30 lines
1.3 KiB
Plaintext
30 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሐሳብ",
|
|
"body": "በኤርሚያስ 10፡14-16 ላይ እንዳለው ተተርጉሟል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል”",
|
|
"body": "የእውቀት ማጣት ወይም አለማወቅ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንጥረኛም ሁሉ ከቀረፀው ምስል…",
|
|
"body": "አንጥረኛ የተባለ ሁሉ የሰሩት እና የቀረፁት የጣኦት ምስል አሳፍሮአቸዋል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በተጐበኙ ጊዜ ይጠፋሉ",
|
|
"body": "የተቀረፁት ምስሎች እግዚአብሄር እንደሚያጠፋቸው ወይም እንደሚያፈራርሳቸው ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የያእቆብ እድል ፈንታ ",
|
|
"body": "“ያዕቆብ” የሚለው ስም የሚያመለክተው የእስራኤል ህዝብን ሲሆን እግዚአብሄር እድል ፈንታቸው ሲሆን እርሱን ያመልኩታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሁሉ ፈጣሪ",
|
|
"body": "እርሱ ሁሉንም የፈጠረ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፡፡",
|
|
"body": "እስራኤልን እግዚአብሄር ወርሶታል ይህም እስራኤል የ እግዚአብሄር ነገድ ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |