22 lines
1.0 KiB
Plaintext
22 lines
1.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ኤርሚያስ ለባቢሎን ሰዎች እና ለጠላቶቻቸው እንደሚናገር ያህል ለኢየሩሳሌም ሰዎች እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደሚያጠፋ እና ባቢሎናዊያንን ከጦርነት ከመዘጋጀታቸው በፊት እንደሚሸነፉ ሲናገር ነበር፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“በባቢሎን ቅጥር ዓላማውን አንሡበት”",
|
|
"body": "የባቢሎን ቅጥርን ለመምታት ምልክት ሰጠ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጥበቃን አፅኑ",
|
|
"body": "ጥበቃዎቹ ጠንካራ እና ጥሩ መሳሪያ ያላቸው መሆኑን አረጋግጡ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“ተመልካቾችን አቁሙ”",
|
|
"body": "በቂ ከተማዋን የሚመለከቱ ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጡ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድብቅ ጦር አዘጋጁ",
|
|
"body": "ይህ ድንገት ከከተማዋ ሸሽቶ የሚያመልጥ ካለ ለመያዝ አዘጋጁ"
|
|
}
|
|
] |