22 lines
1.4 KiB
Plaintext
22 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሐሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ባቢሎንን ተጠቅሞ ይሁዳን ሲቀጣ ወይ የይሁዳ ህዝቦችን ወይም በዚህ ክፍል የተጠቀሱት ቃሉን የሚናገሩትን ሰዎችን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“ባቢሎን… እርስዋ ግን አልተፈወሰችም ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ከፍ ብሎአልና ትታችኋት..”",
|
|
"body": "ባቢሎን የሚለው የሚያመለክተው በውስጧ የሚኖሩት ህዝቦችን ሲሆን ልክ እንደ ሴት መስሏታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“..እርስዋ ግን አልተፈወሰችም”",
|
|
"body": "እኛ ግን ልናድናት አልቻልንም፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "“…ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ከፍ ብሎአልና”",
|
|
"body": "ፍርድዋ ልክ እነደ እቃ ተከምሯል፡፡ “…ሰማይ ደርሶአልና እስከ ደመናም ድረስ..” ሲል ግነት ሲሆን ይህም ምን ያህል በጣም ከፍታን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር ጽድቃችንን አውጥቶአል",
|
|
"body": "እግዚአብሄር እስራኤላውያንን በሰሩት ሀጥያት ቅጣት ቀጥቶአቸው ነበር አሁን ግን ወደሱ መልሶአቸዋል፡፡"
|
|
}
|
|
] |