18 lines
1.2 KiB
Plaintext
18 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "“…እስራኤልም ሆነ ይሁዳ በአምላኩ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ዘንድ አልተጣለም”",
|
|
"body": "“እስራኤል” እና “ይሁዳ” ብሎ ሲናገር በእስራኤል እና በይሁዳ የሚገኙ ሰዎችን ለማመልከት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምድራቸው በእስራኤል ቅዱስ ላይ በተሠራው በደል ምንም እንኳ የተሞላች ብትሆን፥",
|
|
"body": "በዚህ ክፍል የተናገረው ምድር ላይ የሚኖሩት ሰዎች ከሰሩት በደል የተነሳ ልክ እቃ ማጠራቀሚያን እንደሚሞላ እነሱም ምድርን ሞሉአት፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በበደልዋ አትጥፉ",
|
|
"body": "ይህ ሐረግ ባቢሎን ልክ እነደ ሴት አርጎ ሲናገር እግዚአብሄር ባቢሎንን ሊያጠፋ እንደሆነ ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እርሱም ብድራትዋን ይከፍላታልና",
|
|
"body": "በዚህ ሀረግ ባቢሎን ልክ እንደ ሴት አረጎ ሲናገር ህዝቡ ከሰራው በደል ምክንያት እግዚአብሄር የሚገባቸውን ቅጣት እንደሚቀጣቸው ያመለክታል"
|
|
}
|
|
] |