26 lines
1.1 KiB
Plaintext
26 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሐሳብ",
|
|
"body": "ኤርሚያስ በብዛት የሚፅፋቸው ትንቢቶች በግጥም መልክ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር በማስተዋል እንዲሰሙ ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አጥፊውን ነፋስ",
|
|
"body": "የሚያጠፋ ነፋስ ወይም ደግሞ የሚያጠፋ መንፈስ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሄር የጠላት ሰራዊት ሄደው ባቢሎንን እነዲያጠቁ ያስነሳል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከለዳውያን",
|
|
"body": "በባቢሎን ክልል የሚገኙ ህዝቦች ናቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በባቢሎንም ላይ የሚዘሩትን ሰዎች … በዙሪያዋ ይከብቡአታል",
|
|
"body": "“በዙሪያዋ” ብሎ የሚያመለክተው ባቢሎንን ሲሆን በባቢሎን ለሚኖሩ ሰዎች መጠሪያቸው ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በመከራም ቀን",
|
|
"body": "ይህ ሀረግ “መከራ ቀን” የሚለው በእብራውያን “መቼ” ሚለውን ያመለክታል፡፡"
|
|
}
|
|
] |