34 lines
1.9 KiB
Plaintext
34 lines
1.9 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እነዚህ ቁጥሮች ከኤርምያስ 49፡20 እና ኤርምያስ 49፡21 ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ስላላቸው እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር በባቢሎን ላይ የመከረባትን ምክር፥ በከለዳውያንም ምድር ላይ ያሰባትን አሳብ",
|
|
"body": "እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም ቢኖራቸውም በአንድ ላይ ሲሆኑ ግነትን ያሳየናል፡፡ “እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝብ እና ለከለዳውያን ህዝብ ሃሳብ አስቦአል፡፡ ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእውነት የመንጋ ትናንሾች ይጎተታሉ ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎንን ህዝብ እንደሚቀጣ መናገሩን ቀጥሎአል፡፡ “ትንሹዋ መንጋ ራሱ ይጎትታታል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የመንጋ ትናንሾች",
|
|
"body": "ትናንሽ እና ደካማ የባቢሎን ህዝብ እንደ ትንሽ የበግ መንጋ አርጎ ይናገራል፡፡ “ትናንሾችና ደካሞችም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ማደሪያቸውን ባድማ ያደርግባቸዋል",
|
|
"body": "የባቢሎን ምድር እንደ የመንጋ ማደሪያ አርጎ ይናገራል፡፡ “መልካሙን ማደሪያ ባድማ ያደርገዋል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከባቢሎን መያዝ ድምፅ የተነሳ ምድር ተናወጠች",
|
|
"body": "ይህ ባቢሎን ሀያል ከተማ እንደሆነች እና የሷ ድምፅ መሬትን አንቀጠቀጠ፡፡ ”የባቢሎን ውድቀት እነደ መሬት መናወጥ ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድንጋጤ",
|
|
"body": "ህመም ወይም ደስተኛ አለመሆን"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የድንጋጤ ጩኸት",
|
|
"body": "የህመም ወይም የስቃይ ጩኸት "
|
|
}
|
|
] |