42 lines
2.0 KiB
Plaintext
42 lines
2.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ድርቅ በውሆችዋ ላይ ይሆናል",
|
|
"body": "ውሀዎችዋን የሚያጠቃ ድርቅ ይሆናል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ውሀዎችዋ",
|
|
"body": "ይህ የባቢሎንን ሁሉንም የውሃ ምንጭ ሲሆን በተለይ ደግሞ በከተማዋ የሚያቋርጡ ወንዞችን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የምድረበዳ አራዊት ከተኩላዎች ጋር",
|
|
"body": "ይህ ሊያመለክት የሚችለው 1) የዱር እንስሳት እና ጅብን ነው 2) መጥፎ መንፈሶች እና ሰይጣንን ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተኩላ",
|
|
"body": "የዱር ውሻ ተብሎ ሚታወቅ ሲሆን የሚገኘውም በኤዥያ እና አፍሪካ ውስጥ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰጎኖችም",
|
|
"body": "መብረር የማይችሉ ትላልቅ የአፍሪካ ወፎች ናቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይቀመጡባታል",
|
|
"body": "የባቢሎን ከተማን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚያም ወዲያ ለዘላለም አይቀመጥባትም እስከ ልጅ ልጅም ድረስ የሚኖርባት የለም፡፡",
|
|
"body": "ይህ ባቢሎን ሙሉ በሙሉ እንደምትጠፋ እና ማንም እንደማይኖርባት አግንኖ ይናገራል፡፡ “ከእንግዲህ ወዲህ ሰዎች አይኖሩባትም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሚኖርባትም አይኖርም",
|
|
"body": "ማንም አይኖርባትም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም",
|
|
"body": "በባቢሎን ከተማ ማንም እንደማይኖር እና ለመኖር የማትሆን ከተማ እንደምትሆን አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ “ማንም በዚያ አይኖርባትም”"
|
|
}
|
|
] |