30 lines
1.1 KiB
Plaintext
30 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ሰይፍ…ላይ…ሰይፍ በሚጓደዱት ላይ",
|
|
"body": "ሰይፍ የሚለው ጦርነት ያመለክታል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰነፎችም ይሆናሉ",
|
|
"body": "ድርጊታቸው የስንፍና ሲሆን ሁሉም ስንፍናቸውን ይመለከታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነርሱም ይደነግጣሉ",
|
|
"body": "በድንጋጤ ይሞላሉ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነርሱም እንደ ሴቶች ይሆናሉ",
|
|
"body": "የባቢሎን ሰራዊት ድክመት ልክ እንደ ሴት አርጎ ይናገራል፡፡ ይህም “እነርሱም እንደ ሴቶች ደካማ ይሆናሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በመዝገብዋ",
|
|
"body": "አስፈላጊ ወይም ውድ እቃዎች የሚቀመጡበት ቦታ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለብዝበዛም ይሆናል",
|
|
"body": "የጠላት ወታደሮች ይብዘብዙአቸዋል፡፡"
|
|
}
|
|
] |