38 lines
1.8 KiB
Plaintext
38 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ በአንተ ላይ ነኝ ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝቦች ተናገረ፡፡ “በአንተ ላይ ነኝ የባቢሎን ህዝብ ሆይ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "ይህ አንባቢው እንዲያስተውል ይነግራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ትዕቢተኛው ሆይ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ባቢሎንን ሲናገር "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 2፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር የተናገረው ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቀንህ ደርሶአልና እነሆ…የመጎብኘትህ ጊዜ",
|
|
"body": "ሁለተኛው ሀረግ ላይ ጊዜ የሚለው በመጀመሪያው ሀረግ ላይ ቀንን ይናገራል፡፡ “የምጎበኝህ ጊዜ ደርሶአል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያም ቀን",
|
|
"body": "ይህ በባቢሎን ላይ የሚመጣ አስፈሪ የፍርድ ጊዜን ያመለክታል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ትዕቢተኛው ተሰናክሎ ይወድቃል",
|
|
"body": "“ተሰናክሎ ይወድቃል” የሚለው ሽንፈት እና ሞትን ያመለክታል፡፡ ትእቢተኛውን እንዲሸነፍ እና እንዲሞቱ አደርጋለሁ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዙሪያውም ያለውን ሁሉ ትበላለች",
|
|
"body": "ባቢሎን ከተማን የሚያነድ እሳት ልክ እንደ ሚባላ እንስሳ አርጎ ይናገራል\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዙሪያውም",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው “ትዕቢተኛውን” ሲሆን ይህም ባቢሎንን ነው፡"
|
|
}
|
|
] |