34 lines
1.3 KiB
Plaintext
34 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ባቢሎንና ከለዳውያንን እንዴት እንደሚጠፉ መናገሩን ቀጠለ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቀስትን የሚገትሩን… ቀስተኞችን",
|
|
"body": "እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ሰዎችን ይገልፃል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዙሪያዋ…ኮርታለችና",
|
|
"body": "እነዚህ ቃላቶች የሚያመለክቱት ባቢሎንን ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንድም አያምልጥ",
|
|
"body": "ሁሉንም ያዙ እና አጥፉአቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንደ ስራዋ መጠን መልሱላት",
|
|
"body": "ባቢሎናውያን እስራኤል ላይ የሰሩት መጥፎ ነገሮች እንደተመዘነ አርጎ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጎበዛዝትዋ በአደባባይዋ ላይ ይወድቃሉ",
|
|
"body": "ጎበዛዝትን ይገድሉአቸዋል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰልፈኛዎችዋ ሁሉ ይጠፋሉ",
|
|
"body": "ተዋጊ ሰዎችዋን ሁሉ አጠፋለሁ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
}
|
|
] |