38 lines
1.8 KiB
Plaintext
38 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎን ሰዎች እና ከለዳውያን እንዴት እንደሚጠፉ ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ ወደ መታረድም ይውረዱ ቀናቸው",
|
|
"body": "“ወይፈኖችዋን” የሚለው 1) ወታደሮችን 2) ብርቱ ወንዶችን ሲያመለክት እነሱንም መግደል ልክ እንደ ማረጃ ቦታ እንደመውሰድ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎንን ጠላቶች የተናገረው ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠላቶች ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወይፈኖችዋን",
|
|
"body": "ይህ ቃል ባቢሎንን እንደሆነ ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይውረዱ…",
|
|
"body": "ይህ ቃል የሚያሳየው የበቢሎን ህዝብን ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቀናቸው የመጎብኘተቸው ጊዜ ደርሶአልና",
|
|
"body": "እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ሲየሳዩ “የቅታት ጊዜአቸው ደርሶአል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል፡፡",
|
|
"body": "አድምጡ ሲያመልጡ ትሰማላችሁ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሸሽተው…ያመለጡትን",
|
|
"body": "እነዚህ ቃላት ከባቢሎን የሸሹ እና የዳኑ ስለ እግዚአብሄር ለሌሎች የሚናገሩ ናቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአምላካችን የእግዚአብሄር በቀል የመቅደሱንም በቀል በፅዮን ይንገሩ",
|
|
"body": "በቀል ድርጊትን ሲያመለክት “አምላካችን እግዚአብሄር በፅዮን እና በመቅደሱ ላይ የፈፀሙትን ተበቀለ”"
|
|
}
|
|
] |