22 lines
1.0 KiB
Plaintext
22 lines
1.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ማብራሪያ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝቦች ተናገረ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የምድር ሁሉ መዶሻ እንዴት ደቀቀ እንዴትስ ተሰበረ",
|
|
"body": "የባቢሎን ሰራዊት ልክ እንደ መዶሻ ሲመስለው የሠራዊቱ ውድቀት ልክ እንደ ደቀቀ መዶሻ ይመስለዋል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባቢሎንስ በአህዛብ መካከል እንዴት ባድማ ሆነች",
|
|
"body": "ባቢሎን ልክ እንደ ሌሎቹ ከተማዎች ነበረች ነገር ግን ሙሉ በሙሉ ትጠፋለች፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አጥምጄብሻለሁ አንቺም ሳታውቂ ተይዘሻል",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎን መጥፋት ልክ በወጥመድ እንደተያዘ እንስሳ አርጎ ይመስለዋል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተይዘሻል…ተገኝተሻል ተይዘሽማል",
|
|
"body": "እኔ ይዤሻለሁ…እኔ አግኝቼሻለሁ ሳታውቂም ይዤሻለሁ"
|
|
}
|
|
] |