38 lines
1.7 KiB
Plaintext
38 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ስለ ባቢሎን ጠላቶች ለ ኤርምያስ ተናገረ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሚኖሩት ላይ ውጣ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለባቢሎን ጠላቶች እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠላቶች ሆይ በሚኖሩት ላይ ውጡ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምራታይም",
|
|
"body": "ይህ የባቢሎን ሌላ ስም ሲሆን ትርጉሙም “እጥፍ አመፅ” ማለት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፋቁድም",
|
|
"body": "ይህ የከለዳውያን ሌላ ስም ሲሆን ትርጉሙም ጉብኝት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አጥፋቸው",
|
|
"body": "ሰይፍ በነሱ ላይ አርግ ወይም ግደላቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አጥፋቸው",
|
|
"body": "እዚህ ጋር የሚያሳየው ጦርነትን ሲሆን እግዚአብሄር ባቢሎናውያን በጠላቶቻቸው እንደሚጠፉ ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ግደላቸው ፈፅመህ አጥፋቸው",
|
|
"body": "ሙሉ በሙሉ ማጥፋትን ያመለክታል፡፡ ኤርምያስ 25፡9 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰልፍና የታላቅ ጥፋት ውካታ በምድር ላይ አለ፡፡",
|
|
"body": "ይህ ውካታ በጦርነት መሃል የሚሰማ ሰሆን አሁን እንደተፈጠረ አርጎ የሚያሳየው በቅርብ እንደሚሆን ለማሳየት ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |