34 lines
1.8 KiB
Plaintext
34 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለኤርሚያስ ስለ እስራኤል መናገሩን ቀጥሎአል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እመልሳለሁ",
|
|
"body": "ይህ ቃል እግዚአብሄርን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስራኤልንም ወደ ማሰማሪው… ትጠግባለች",
|
|
"body": "ይህ የእስራኤል ህዝቦችን ያመለክታል፡፡ “የእስራኤል ህዝብን ወደ ማሰማሪያው…የእስራኤል ህዝብ ይጠግባል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በቀርሜሎስና በባሳንም ላይ ይሰማራል፡፡ ",
|
|
"body": "እስራኤልን እንደ ሳር እንደሚበላ በግ አርጎ ይመስለዋል፡፡ “እነሱም በበቀርሜሎስና በባሳንም የሚበቅለውን ይመገባሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያን ወራት በዚያም ዘመን",
|
|
"body": "እነዚህ ሀረጎች የወደፊቱን ጊዜ አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ ኤርምያስ 33፡15 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል በደል የይሁዳም ኃጢአት ይፈለጋል ምንም አይገኝም",
|
|
"body": "ከላይ ያሉት ሃረጎች አንድን ነገር ሲያመለክቱ አንድላይ እግዚአብሄር የእስራኤል ህዝቦችን ሀጥያት ይቅር ብሎአል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል በደል… ይፈለጋል ምንም አይገኝም",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የእስራኤልን በደል ቢፈልግ ምንም አያገኝም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እናዚህን ያስቀረኋቸውን",
|
|
"body": "በባቢሎን መጥፋትን ያመልጣሉ፡፡ “ከባቢሎን ጥፋት እንዲያመልጡ እፈቅዳለሁ”"
|
|
}
|
|
] |