42 lines
1.9 KiB
Plaintext
42 lines
1.9 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ህዘቡን በባቢሎን እንደተማረኩ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከባቢሎን መካከል ሽሹ",
|
|
"body": "ይህ ትዕዛዝ ከባቢሎን ለወጡ የእስራኤል ልጆች የተሰጠ ትእዛዝ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነደ አውራ ፍየሎች",
|
|
"body": "አውራ ፍየሎች በብዛት ጥገኛ አደሉም ከሌሎቹ መንጋ ሲነፃፀሩ፡፡ ለዚህም የሚሆን ትርጉም 1) የመጀመሪያዎቹ ባቢሎንን ጥለው የወጡ መሆን አለባቸው 2) ቀሪው እስራኤላውያንን ከባቢሎን እየመሩ ማሸሽ አለባቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አስነሳለሁ",
|
|
"body": "አነሳሳለሁ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የከላውዴዎንም ምድር ትበዘበዛለች",
|
|
"body": "እንዚህ ከተማዎች ባቢሎንን ይበዘብዛሉ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚያም",
|
|
"body": "1) ከሰሜን\t2) ከጦርነት ቦታቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፍላፃዎቻቸውም ባዶውን እነደማይመለስ አንደ ብልህ ጀግነ ፍላፃ ናቸው፡፡",
|
|
"body": "የጠላቶቻቸው ከተማ ቀስቶች ስኬት ልክ የተሰጠውን አላማ ያሳካ ወታደር አርጎ ይመስለዋል፡፡ “ባዶውን” ማለት ያለምንም ውጤት ለማለት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የከለዳዊያን ምድር ተበዘበዛለች",
|
|
"body": "የከለዳውያንን ምድር ባድማ ያደርጉታል"
|
|
}
|
|
] |