30 lines
1.2 KiB
Plaintext
30 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ህዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል",
|
|
"body": "የእስራኤል ህዝብ እንደ ጠፉ በጎች ይመስላቸዋል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እረኞቻቸው",
|
|
"body": "የእስራኤል ህዝብ መሪዎች እንደ የሰዎች እረኞች ይመስላቸዋል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ",
|
|
"body": "በብዙ ቦታዎች እየመሩ ወሰዱአቸው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሉአቸው",
|
|
"body": "የእስራኤልን ህዝብ መውጋት ልክ እንደ አውሬ እንደበላቸው ይመስላል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኃጢአት ስለሰሩ",
|
|
"body": "የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፅድቅ ማደሪያ በእግዚአብሄር ላይ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የሚጠብቅ እና ማረፊያ ቦታ የሚያዘጋጀው እርሱ እንደሆነ ያሳያል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሄር ላይ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የሚተማመኑበት ምንጭ እንደሆነ ሲናገር “ተስፋ” የሚለው ቃል ድርጊትን ያሳያል፡፡"
|
|
}
|
|
] |