34 lines
1.3 KiB
Plaintext
34 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለኤርምያስ ስለ ባቢሎን መልእክት ሰጠው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሄር…የተናገረው ቃል ይህ ነው፡፡",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የተናገረው ልዩ መልእክት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ “ይህ እግዚአብሄር የተናገረው ቃል ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በነብዩ ኤርምያስ ",
|
|
"body": "ኤርሚያስ 37፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአህዛብ መካከል ተናገሩ አውሩም",
|
|
"body": "ይህ ሀረግ አስፈላጊ የሆነ መልእክት እንደሆነ ያሳያል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዓላማውንም አንሱ ",
|
|
"body": "ምልክታችሁንም ከፍ አድርጉት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባቢሎን ተወሰደች",
|
|
"body": "ባቢሎን ተሸንፋለች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቤል አፈረ ሜሮዳክ ደነገጠ ምስሎችዋ አፈሩ ጣዖታትዋ ደነገጡ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎንን ጣዖቶችን እንዳሳፈረ ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቤል… ሜሮዳክ",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ስሞች የባቢሎን ዋና ጣኦት ስሞች ናቸው"
|
|
}
|
|
] |