34 lines
1.9 KiB
Plaintext
34 lines
1.9 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለናቡከደነፆር የቄዳር ህዝብና የአሶር መንግስትን እንዲወጋው መናገሩን ቀጠለ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለናቡከደነፆር እየተናገረው ነው፡፡ “የጦር ሰራዊትህ ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነፋሳትን ሁሉ እበትናለሁ",
|
|
"body": "ነፋሳት ከተማን ያመለክታል፡፡ “ከተማዋን እበታትናለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጠጉራቸውንም በዙሪያ የሚላጩትን",
|
|
"body": "ይህ የአረማውያንን ጣኦት በማክበር ፀጉራቸውን የሚያሳጥሩ ሰዎችን ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 9፡26 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከደርቻቸውም ሁሉ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ",
|
|
"body": "“ጠላቶቻቸውን ከሁሉም ዳርቻ እንዲያጠፉአቸው አመጣባቸዋለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የቀበሮ መኖሪያና",
|
|
"body": "ቀበሮ የሚኖርበት ቦታ፡፡ ቀበሮ የዱር ውሻ በመባል ይታወቃሉ፡፡ ኤርምያስ 9፡11 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያም ሰው አይኖርም የሰው ልጅም አይቀመጥባትም",
|
|
"body": "እንዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ነገር የሚያሳዩ ሲሆን በአሶር ላይ ምንም አይነት ነገር እንደማይኖር ይናገራል"
|
|
}
|
|
] |