34 lines
1.3 KiB
Plaintext
34 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር በቄዳር እና በአሶር መንግስት ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሽሹ ወደ ሩቅም ሂዱ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለቄዳር ህዝቦች ተናገረ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአሶር የምትኖሩ",
|
|
"body": "በአሶር የሚኖሩ ህዝቦችን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተማክሮባችሁአልና ",
|
|
"body": "ሴራ አስቦአል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተነሱ ዕርፊት ወዳለበት…",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ናቡከደነፆር አንደሚሰማው አድርጎ ሲናገር ያሳያል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተነሡ፥ ዕርፊት ወዳለበት ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው",
|
|
"body": "ይህ በዛች ከተማ የሚኖሩትን ህዝቦች ያመለክታል፡፡ ”ተነሡ፥ ዕርፊት ወዳለበት ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ተቀመጠው",
|
|
"body": "ይህ ተዘልሎ የተቀመጠውን ህዝብ ያመለክታል፡፡"
|
|
}
|
|
] |