30 lines
1.3 KiB
Plaintext
30 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለደማስቆ ህዝቦች የሚሆነውን መናገር ቀጠለ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአደባባይዋ ላይ",
|
|
"body": "ደማስቆ እና ህዝቦችዋን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጎበዛዝትዋ በአደባባይ ላይ ይወድቃሉ",
|
|
"body": "የጎበዛዝትዋ መሞት እንደ ውድቀት አድርጎ ይናገራል፡፡ “ጎበዛዝትዋ በአደባባይ ላይ ይሞታሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እሳት አነድዳለሁ",
|
|
"body": "የጠለት ሰራዊቶች እሳትን ማንደድ ልክ እግዚአብሄ ራሱ እሳት እንዳነደደ አርጎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት እሳትን እንዲያነዱ አረጋለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አዳራሾችን ትበላለች",
|
|
"body": "ሙሉ በሙሉ ይቃጠላል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የወልደ አዴርንም",
|
|
"body": "ይህ የደማስቆ የንጉስ ስም ወይም መጠሪያ ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |