18 lines
847 B
Plaintext
18 lines
847 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለኤዶም ህዝቦች መናገር ቀጠለ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኤዶምያስም መደነቂያ ትሆናለች፥ የሚያልፍባትም ሁሉ ይደነቃል",
|
|
"body": "የሚያልፍባት ሰው ሁሉ ድንጋጤ እና ፍርሃት ያሸብረዋል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያፍዋጭባታል",
|
|
"body": "ፍርሃት እና ድንጋጤን ያመለክታል፡፡ “በፍርሃት እና በድንጋጤ ይንቀጠቀጣሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንዲሁ በዚያ ሰው አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም",
|
|
"body": "እግዚአብሄር አንድ ሃሳብን በሁለት ነገር ሲናገር ኤዶም ውስጥ ምንም ነገር እንደማይኖር አግንኖ ለማሳየት ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |