38 lines
2.1 KiB
Plaintext
38 lines
2.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ኤዶም ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፅዋውን ያልተገባቸው ሰዎች ጠጥተውታል…በእርግጥ ትጠጣለህ ",
|
|
"body": "“ፅዋ” የሚለው ቃል ሰዎች ለመጠጣት የሚጠቀሙበት እቃ ሲሆን ህዝቡ የእግዚአብሄርን ቅጣት እንደ ፈሳሽ በፅዋ ላይ እነዳለ አድርጎ እየጠጡት እንደሆነ ይናገራል፡፡ “አሁንም መቅጣቴን አላቆምም… በእርግጥ እናተንም እቀጣለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንተም ሳትቀጣ ትቀራለህን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ሀጥያትን ለሰሩት እና ለሚቀጡት ለኤዶም ህዝቦች መጠቀሙን ያሳያል፡፡ “ለሰራችሁት ሀጥያት ቅጣትን እንደምትቀጡ ልታውቁ ይገባል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንተም",
|
|
"body": "ይህ ቃል ኤዶምን ሲያመለክት ይህም ደግሞ የኤዶምን ህዝብ ያመለክታል፡፡ “አንተም” የሚለው የኤዶም ህዝቦችን ትኩረተቸውን ለመያዝ ተጠቅሞታል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቦሶራ መደነቂያና መሰደቢያ መረገሚያም እንድትሆን በራሴ ምያለሁ",
|
|
"body": "ህዝቦች ቦሶራን ሲመለከቱ መሰደቢያ መደነቂያና መረገሚያ መሆኑዋን ይመለከታሉ፡፡ እነሱም ያሾፉባታል ስሟንም ለስድብ ይጠቀሙባታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቦሶራ",
|
|
"body": "ይህ በኤዶም የምትገኝ ከተማ ነች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከተማዎችም ሁሉ",
|
|
"body": "የኤዶም ከተማዎች ሁሉ"
|
|
}
|
|
] |