26 lines
1.6 KiB
Plaintext
26 lines
1.6 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር በኤዶም ላይ የሚፈጠረውን መናገር ቀጠለ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወይን ለቃሚዎች…አይተውልህምን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ህዝቡ እንዴት ለቃሚዎች ወይን እንደሚተው እንዲያስብ የጠየቀው ሲሆን፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሌቦችስ በለሊት ቢመጡ የሚያጠፉት እስኪበቃቸው ድረስ አይደለምን",
|
|
"body": "እግአብሄር ይህን ጥያቄ ህዝቡ ሌቦች የሚፈልጉትን ብቻ እንደሚወስዱ ለማሳወቅ ነው፡፡ ”ሌቦችስ በሌሊት ቢመጡ የፈለጉትን ይወስደሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኔ ግን ኤሳውን አረቆትሁት",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የጠላትን ሰራዊት ያላቸውን ሁሉ መውሰዱን እነደ ኤሳው እራቁቱን እንዳስቀረው አርጎ ይመስለዋል፡፡ “እኔ ግን የኤሳውን ሁሉን ነገር ወሰድኩበት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኤሳው… ይሸሸግም… አይችልም… ዘሩም ወንድሞቹም… ጠፍተዋል",
|
|
"body": "ኤሳው የኤዶም ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የኤዶም ህዝቦች…መሸሸጊያቸው…አይችሉም…ዘሮቻቸውም ወንድሞቻቸውም…ጠፍተዋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይሸሸግም ዘንድ አይችልም",
|
|
"body": "ለጠላት የኤዶም ህዝብ የሚሸሸግበትን ቦታ አሳውቂያለሁ"
|
|
}
|
|
] |