38 lines
1.7 KiB
Plaintext
38 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል",
|
|
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በውኑ በቴመን ጥበብ የለምን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር በቴመን ከተማ ያሉ ህዝቦችን ጥበበኛ ባለመሆናቸው የሚጠይቀው ጥያቄ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቴመን",
|
|
"body": "ይህ በኤዶም የሚገኝ ክልል ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ምክር ጠፍቶአልን ጥበባቸውስ አልቆአልን",
|
|
"body": "አንድ አይነት ሀሳብ በሁለት መልኩ ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከብልሀተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለህዝቡ ጠየቀ፡፡ “በቴማን ክልል ውስጥ ብልህ ሰዎች የሉም ማለት ነው፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጥበበቸውስ አልቆአልን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለህዝቡ ጥያቄ ጠየቀ፡፡”ምክራቸውም የጥበብ አደለም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድዳን",
|
|
"body": "ይህ በኤዶምያስ የምትገኝ የከተማ ስም ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኤሳው ጥፋት የምጎበኝበትን ጊዜ አመጣበታለሁና",
|
|
"body": "ኤሳው የኤዶምያስ ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የኤዶም ህዝቦችን በምቀጣበት ጊዜ ጥፋትን አመጣለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኤሳውን ጥፋት",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የኤዶምን ህዝቦችን እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተን እቀጣለው” "
|
|
}
|
|
] |