22 lines
1.2 KiB
Plaintext
22 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ፍርሀትን አመጣብሻለሁ",
|
|
"body": "ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ይቻላል፡፡ “ፍራቻን በናተ ላይ አመጣለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አመጣብሻለሁ",
|
|
"body": "ይህ የአሞንን ህዝብ ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ ፍርሃትን አመጣብሻለሁ… እያንዳንዳችሁም በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፥ የሚሸሹትንም የሚሰበስብ የለም",
|
|
"body": "ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ሲሆን ይህም “በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፤ ሁላችሁም ትበታተናላችሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከዚያ በኋላ የአሞንን ልጆች ምርኮ እመልሳለሁ",
|
|
"body": "ከዚህ በኋላ የአሞንን ልጆች መልካም ኑሩ ይኖራሉ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
}
|
|
] |