42 lines
2.3 KiB
Plaintext
42 lines
2.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ግጥም ሚለውን ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሄር እንዲህ ይላል",
|
|
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለእስራኤል ልጆች የሉትምን ወይስ ወራሽ የለውምን? ስለ ምን ሚልኮም ጋድን ወረሰ? ሕዝቡስ በከተሞቹ ላይ ስለ ምን ተቀመጠ?",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለእስራኤል ልጆች በጋድ እንዲኖሩ እንጂ ሚልኮን በሚየመልኩት እንዳይሆን ይናገራል፡፡ “በእስራኤል ምድር ውስጥ ብዙ ወራሽ እስራኤላውያን አሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለምን ምልኮም",
|
|
"body": "የሚያመለክተው ሚልኮምን የሚያመልኩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ለምን ሰዎች ሚልኮምን ያመልካሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለዚህ",
|
|
"body": "ይህ ቀጣዩን አጉልቶ ያሳያል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዘመን ይመጣል",
|
|
"body": "“ዘመን ይመጣል” የሚለው የወደፊቱን ጊዜ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 7፡32 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰልፍ ውካታን የማሰማበት ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ሰራዎቱን ማወኩን እንደ ለጦርነት የድምፅ ምልክትን እንደሰጠ አርጎ ይናገራል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሴት ልጆችዋም በእሳት ይቃጠላሉ",
|
|
"body": "የጠላት ሰራዊት ከተማዋን ያቃጥሉአታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስራኤልም የወረሱትን ይወርሳል",
|
|
"body": "እስራኤል የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል፡፡ የአሞን ልጆች ከእስራኤል ምድር የወሰዱትን ያመለክታል፡፡ “የእስራኤል ህዝብ የአሞን ህዝብ የወሰደውን ምድር ይወርሳል”"
|
|
}
|
|
] |