26 lines
1.7 KiB
Plaintext
26 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ነብዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሄር ቃል ይህ ነው፡፡",
|
|
"body": "ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የመጣው…ቃል ይህ ነው፡፡",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልእክት መናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ ይህን ቃል ሰጠው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፈርኦንም",
|
|
"body": "“ፈርኦን” የሚለው ስም የግብፃውያንን ሠራዊት ያመለክታል፡፡ “የፈርኦን ሰራዊት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ውኃ ከሰሜን ይነሣል የሚያጥለቀልቅም ፈሳሽ ይሆናል",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ የያዙ ሲሆን የጠላት ሰራዊት ደግሞ እንደ የሚያጥለቀልቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “ከሰሜን ያለ ጠላት እነደ የሚያጥለቀልቅ ፈሰሽ ይመጣል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በከተማይቱና በሚኖሩባት ላይ ይጐርፋል",
|
|
"body": "ከሰሜን የሚመጣው ጠላት እንደ የሚጥለቀለቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንደ ሚጥለቀለቅ ፈሳሽ ከሰሜን የሚመጣው ጠላት ከተማዋን ያጠፋታል”"
|
|
}
|
|
] |