26 lines
1.8 KiB
Plaintext
26 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ይቈጠሩ ዘንድ የማይቻሉትን የዱርዋን ዛፎች ይቈርጣሉ… ይቈጠሩ ዘንድ የማይቻሉትን የዱርዋን ዛፎች ይቈርጣሉ",
|
|
"body": "የግብፃውያን ጠላት ግብፅን በመውጋት እና መግደል ልክ እንደ ጠላት ሰራዊቱን እንደ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት ግብፅን ይገድላል እንደ እንጨት ቆራጮች ዛፎችን እንደሚቆሩጡ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንበጣ",
|
|
"body": "ይህ የ ነፍሳት ዘር ሲሆን እጅግ በጣም ብዙ ሆነው የሚጓዙ እና በእህል ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚየሥከትሉ ናቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቁጥርም የላቸውም",
|
|
"body": "“ማንም ሊቆጥራቸው አይችልም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የግብፅ ልጅ ታፍራለች",
|
|
"body": "የግብፅ ህዝቦች አንደ የግብፅ ልጆች አድርጎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት የግብፅ ህዝብን ያዋርዳል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰሜን ሕዝብ እጅ አልፋ ትሰጣለች።",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “እኔ እግዚአብሄር ከሰሜን ያሉ ህዝቦች ግብፅን እንዲያሸንፉ አዛለሁ፡፡”"
|
|
}
|
|
] |