30 lines
2.0 KiB
Plaintext
30 lines
2.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ግብጽ የተዋበች ጊደር ናት",
|
|
"body": "ሃያል እና የበለፀገች ግብፅ እንደ የተዋበች ጊደር መስሎ ይናገራል፡፡ “ግብፅ እንደ ተዋበች ጊደር ናት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጥፋት ግን ይመጣል",
|
|
"body": "ግብፅን ለማጥፋት የሚመጣ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት መስሎ ይናገራል፡፡ \t“ሃያሉ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእርስዋም ያሉ የተቀጠሩ ሠራተኞች እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው",
|
|
"body": "ፀሀፊው ወታደሮችን ከ ሰቡ ወይፈኖች ጋር ያወዳድራል ይህም ወታደሮቹ በግብፃውያን እንክብካቤ ስለነበሩ ከገበሬ በሬውን እንደሚንከባከብ እና እንደ ሚያወፍረው አርጎ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአንድነትም ሸሹ አልቆሙምም",
|
|
"body": "አንድንነት የሚለው በህብረት ማለት ሲሆን ፀሀፊው ወታደሮቹ በግል አይዋጉም ነገር ግን ራሳቸውን ለማዳን ግን ይሸሻሉ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና",
|
|
"body": "ጊዜ የሚለው ቃል የሚገጓዝ እና የሆነ ቦታ የሚደርስ አርጎ ይናገራል፡፡ “በዛች ቀን የከፋ ነገር ይደርስባቸዋል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከሠራዊትም ጋር ይሄዳሉና ድምፅ እንደ እባብ ይተምማል",
|
|
"body": "ግብፃውያን ጠላቶቻቸውን ማስቆም አለመቻላቸው እንደ እባብ ድምፅ እንደሚተምም፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንደ እንጨት ቈራጮችም በምሳር ይመጡባታል።",
|
|
"body": "ግብፃውያንን ሊያጠፋ የጦር መሳሪያ ይዞ የሚመጣ ጠላት እንደ እንጨት ለመቁረጥ እንደሚመጡ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡"
|
|
}
|
|
] |