46 lines
2.2 KiB
Plaintext
46 lines
2.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ኤርምያስ በብዛት ትንቢትን በግጥም መልክ ይፅፋል፡፡ የእብረዊያን ፀሀፊዎች የተለያዩ ንፅፅር ይጠቀሙ ነበር፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ነብዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሄር ቃል ይህ ነው፡፡",
|
|
"body": "ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለ ግብፅ",
|
|
"body": "ይህ ሀረግ የግብፅ ከተማን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኒካዑ",
|
|
"body": "ይህ የወንድ ስም ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከርከሚሽ",
|
|
"body": "ይህ በኤፍራጥስ በስተምእራብ በኩል የሚገኝ ከተማ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነፆር",
|
|
"body": "ናቡከደነፆር የሚለው ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን የንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኢዮአቄም በአራተኛው አመት",
|
|
"body": "ይህ ከኢዮአቄም አራተኛ አመት ንግስና ነው፡፡ “ኢዮአቄም ከነገሰ በአራተኛው አመት ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አራተኛው አመት",
|
|
"body": "አራተኛው የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ፈረሰኞች ሆይ፥ ፈረሶችን ለጕሙና ውጡ",
|
|
"body": "ልጉዋም ማለት ፈረሶች ላይ የመታሰር ሲሆን ይህም ሰረገላውን ለመጎተት ይጠቅማል፡፡ “ፈረሰኞች ሆይ፥ ፈረሶችን ለጕሙና ውጡ” ሲል ሰራዊቶቹ ሰረገላው ሆነው ፈረሶቹ ሰረገላውን ይጎትቱታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ራስ ቁርንም",
|
|
"body": "በጦርነት ጊዜ የራስ ክፍልን ከአደጋ ለመከላከል የሚጠቅም ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጦርንም ሰንግሉ",
|
|
"body": "ይህ ሀረግ ጦሮቻችሁን ሳሉ ማለት ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |