30 lines
1.2 KiB
Plaintext
30 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው",
|
|
"body": "ኤርምያስ እንዲፅፍ የተነገረው ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት",
|
|
"body": "ይህ የተቀመጠው በመጀመሪያው ነው 45፡1 ላይ ይገኛል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት",
|
|
"body": "ይህ ቃል የግዛቱን ያሳየናል፡፡ “በኢዮአቄም አራተኛው አመት ግዛት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አራተኛው አመት",
|
|
"body": "“አራተኛው” የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የተናገረው",
|
|
"body": "ኤርምያስ ለባሮክ ተናገረ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሄር በህመሜ ላይ ሀዘንን ጨምሮብኛልና",
|
|
"body": "“በህመም ውስጥ ነበርኩ አሁን እግዚአብሄር ሀዘንን አመጣብኝ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በለቅሶዬ ደክሜአለሁ",
|
|
"body": "“በለቅሶዬ” የሚለው ቃል ሀዘንን እና ለቅሶን ያመለክታል፡፡ “በለቅሶዬ ምክንያት አሁን ደክሜአለሁ” "
|
|
}
|
|
] |