22 lines
1.4 KiB
Plaintext
22 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ይሁዳ ሁሉ",
|
|
"body": "“ይሁዳ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የይሁዳ ህዝብ ሁሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
|
|
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእርግጥ እንፈጽማለን አላችሁ በእጃችሁም አደረጋችሁት",
|
|
"body": "እጃችሁም የሚለው ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ “የተናገራችሁትን ሁሉ በገባችሁት ቃል መሰረት አድርጋችሁአል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስእለታችሁን አፅኑ",
|
|
"body": "ስእለታችሁን አሟሉ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስእለታችሁን አጽኑ ስእለታችሁንም ፈጽሙ።",
|
|
"body": "ይህ የሚገርም ፅሁፍ ነው፡፡ እግዚአብሄር ለጣኦቶቻቸው ስእለታቸውን እንዲፈፅሙ አይፈልግም ነገር ግን እግዚአብሄር እንደማይሰሙት ስለሚያውቅ እንዲያደርጉት ተናገራቸው፡፡ “እናንተ ማድረግ የምትፈልጉት ስእለታችሁን ማፅናት እና ስእለታችሁንም መፈፀም ከሆነ በሉ አድርጉ”\t"
|
|
}
|
|
] |