22 lines
1.1 KiB
Plaintext
22 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ርኵሰት ይታገሥ ዘንድ አልቻለም",
|
|
"body": "ከእንግዲህ ወዲያ ሊታገስ አልቻለም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያደረጋችሁትን ርኵሰት",
|
|
"body": "“ርኩሰት” የሚለው “የማይወደው የሚጠላው ነገር” ነው፡፡ “እርሱ የሚጠላውን ነገር አድርጋችኋል እና”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስለዚህ ምድራችሁ ባድማ መደነቂያም መረገሚያም ሆናለች ዛሬም እንደ ሆነ የሚኖርባት የለም።",
|
|
"body": "“እግዚአብሄር ማንም በምድሪቷ ላይ እንዳይኖር አድርጓል፡፡ ባድማ እና አስፈሪ ቦታ አድርጎአታል ስሟም ለእርግማን ያረጉታል ይህ ዛሬም ቢሆን እንደዚሁ፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ስላጠናችሁ",
|
|
"body": "“ለጣኦት አማልክት እጣን ያጨሳሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእግዚአብሔርንም ቃል ስላልሰማችሁ",
|
|
"body": "ይህ የእግዚአብሄርን ትእዛዛትን ይናገራል፡፡ “ትእዛዙን አትታዘዙም፡፡”"
|
|
}
|
|
] |