18 lines
942 B
Plaintext
18 lines
942 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሃሳብ",
|
|
"body": "በግብፅ የቀሩት ህዝቦች መናገር ቀጠሉ፡፡ በኤርምያስ 44፡19 መጀመሪያ ላይ ሴቲቷ ለኤርምያስ ተናገረች፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰይፍና በራብ አልቀናል",
|
|
"body": "“ሰይፍ” የሚለው የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊትን ያመለክታል፡፡ “የጠላት ሰራዊት አንዳንዶቻችንን ሲገድሉን ነበር አንዳንዶቻችን ደግሞ በረሃብ እየሞትን ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያለ ባሎቻችን ምስልዋን ለማበጀት እንጐቻ አድርገንላት",
|
|
"body": "ይህቺ ሴት ባሎቻቸው በሚያደርጉት ነገር ፈቃደኛ ስለሆኑ ነፃ ነኝ እያለች ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንጎቻ ",
|
|
"body": "ይህ ትናንሽ በኮኮብ መልክ የሚጋገሩ ናቸው፡፡"
|
|
}
|
|
] |