34 lines
1.8 KiB
Plaintext
34 lines
1.8 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ታላቅ ጉባኤ",
|
|
"body": "ትልቅ የህዝብ ቁጥር "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰሜን ግብፅ",
|
|
"body": "ይህ ከግብፅ በስተሰሜን የሚገኝ ክልል ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በደቡብ ግብፅ",
|
|
"body": "ከግብፅ በደቡብ የሚገኝ ክልል ሲሆን ጳትሮስ ተብሎ ይጠራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም።",
|
|
"body": "“በእግዚአብሄር ስም” በእግዚአብሄር ስልጣን ወይም የእግዚአብሄር ተወካይ ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሀሄር ለኛ እንድትነግር የሰጠህን ትዕዛዝ አንከተልም አንሰማህም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለሰማይ ንግስት",
|
|
"body": "ይህ የይሁዳ ህዝብ የሚያመልኩት የጣኦት ስያሜ ነው፡፡ ይህ ጣኦት “አሄራ” በመባል ይጠራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኢየሩሳሌም አደባባይ",
|
|
"body": "ኢየሩሳሌም የሚለው የሚያመለክተው የከተማዋ ክፍል ህዝቡ ሚረማመድበት ቦታ ነው፡፡ ይህ ማለትም ህዝቡ ክፉን ነገር ብዙሰው ባለበት ቦታ አድርገዋል ማለት ነው፡፡ “ኢየሩሳሌም” ወይም “በኢየሩሳሌም ብዙሰው የሚበዛበት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያን ጊዜም እንጀራ እንጠግብ ነበር፥ መልካምም ይሆንልን ክፉም አናይም ነበር።",
|
|
"body": "የይሁዳ ህዝብ የሰማይን ንግስትን ካመለኩአት በመልካም ነገር ትባርከናለች ብለው ያስቡ ነበር"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንጀራ እንጠግብ ነበር",
|
|
"body": "“የምንበላው ምግብ ብዙ ይሆናል”"
|
|
}
|
|
] |