26 lines
2.0 KiB
Plaintext
26 lines
2.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ለምን ታደርጉታላችሁ…በራሳችሁለምን ታደርጋላችሁ…ህፃንን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር እነዚህን ጥያቄዎች ህዝቡን ከሚሰሩት ስራ እንደሚቀጣቸው ለመገሰፅ ይጠቀመዋል፡፡ “እያረጋችሁ ነው…በራሳችሁ ታደርጋላችሁ…እና ህፃንን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ታላቅ ክፋት በራሳችሁ ላይ ለምን ታደርጋላችሁ?",
|
|
"body": "“ክፋት” የሚለው ቃል ክፉ ነገርን ያመለክታል፡፡ “ለምንድን ነው ራሳችሁን የሚጎዳ ነገር የምታደርጉት” ወይም “በናንተ ላይ እየደረሰ ያለው ክፉ ነገር እናንተ በምትሰሩት ክፉ ነገሮች ነው፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከይሁዳ ወገን ቅሬታ እንዳይቀርላችሁ… ህፃንን",
|
|
"body": "ከይሁዳ ህዝብ መለየት እንደ ህዝብ ከይሁዳ እንደሚቆረጥ ልክ አንድ ሰው ከወይን ግንድ ቅርንጫፉን እንደሚቆርጠው አድርጎ በመመሰል ይናገራል፡፡ “ለምን ከይሁዳ ህዝብ እንድለያችሁ ታደርጉኛላችሁ…ህፃንን” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አማልክት በማጠናችሁ በእጃችሁ ሥራ ለምን ታስቈጡኛላችሁ?",
|
|
"body": "“እጃችሁ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉ ሰውን ነው፡፡ “በሰራችሁት ስራ እጅግ በጣም ተቆጥቻለሁ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰውነታችሁንም ታጠፉ ዘንድ",
|
|
"body": "“አራሳችሁን ታጠፋላችሁ” ወይም “እኔ እንዳጠፋችሁ ታደርጉኛላችሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በምድርም አሕዛብ ሁሉ መካከል መረገሚያና መሰደቢያ ትሆኑ ዘንድ",
|
|
"body": "“በምድር አህዛብ” የሚለው ህዝብን ያመለክታል፡፡ “በምድር ያሉ ህዝቦች ሁሉ ይረግሙአችኋል ይተሉአችኋልም፡፡”"
|
|
}
|
|
] |