38 lines
1.9 KiB
Plaintext
38 lines
1.9 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ወደኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሄር ለኤርምያስ የተሰጠው ቃል ነው፡፡ ይህ ከእግዚአብሄር የተላከ ቁልፍ የሆነ መልእክትን ለማስተላለፍ ይጠቀማል፡፡ኤርምያስ 7፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ መልእክት እግዚአብሄር ለኤርምያስ የተናገረው ነው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሚግዶል",
|
|
"body": "ይህ የከተማ ስም ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በጣፍናስ በሜምፎስም",
|
|
"body": "ኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በግብፅ ምድር",
|
|
"body": "ይህ የግብፅን ደቡብ ክፍል ያመለክታል፡፡ አልፎ አልፎ “ጳትሮስ” ተብሎ ይጠራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
|
|
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሁሉ አይታችኋል",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው በግብፅ ምድር የሚኖሩ የይሁዳን ህዝብን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ያመጣሁትን ክፉ ነገር",
|
|
"body": "ክፉ ነገርን ልክ እንደ የሆነ ነገር ላይ እንደሚቀመጥ እቃ መስሎ ይናገራል፡፡ “በኢየሩሳሌም እና በይሁዳ ከተማ ያመጣሁትን ክፉ ነገር”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "ተመልከት ወይም ልብ በል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያስቆጡኝ",
|
|
"body": "የኢየሩሳሌም ህዝብ እና የይሁዳ ከተማ አስቆጥተውኛል"
|
|
}
|
|
] |