30 lines
1.7 KiB
Plaintext
30 lines
1.7 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በጣፍናስም የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ…ውሰድ",
|
|
"body": "“የእግዚአብሄር ቃል ወደ” የሚለው ቃል ልዩ የሆነ መልእክት ለመናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ተናገረ “ውሰድ””"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የይሁዳም ሰዎች እያዩ",
|
|
"body": "“የይሁዳም ሰዎች እየተመለከቱ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጭቃ",
|
|
"body": "ድንጋይን ለማጣበቅ የሚጠቀሙበት ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በፈርዖን ቤት ደጅ",
|
|
"body": "የፈርዖን የንጉሱ ቤት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
|
|
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ባሪያዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆር አመጣለሁ፥ ዙፋኑንም እኔ በሸሸግኋቸው በእነዚህ ድንጋዮች ላይ አኖራለሁ እርሱም ማለፊያውን ድንኳኑን በላያቸው ይዘረጋል",
|
|
"body": "“ዙፋኑን” የሚለው የንግስናው ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ህዝብ ላይ ንጉስ እንዲሆን አደርጋለሁ፡፡ ዙፋኑን እና ድንኳኑን እናንተ በቀበራችሁት ድንጋይ ላይ ይሆናል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዳስ",
|
|
"body": "ትልቅ ድንኳን"
|
|
}
|
|
] |