26 lines
1.2 KiB
Plaintext
26 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ሁሉ ህዝቡም",
|
|
"body": "ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም",
|
|
"body": "“ቃል” የሚለው የእግዚአብሄርን ትዕዛዛትን ነው፡፡ “አልሰሙም” የሚለው ቃል አለማክበርን ያመለክታል፡፡ “የእግዚአብሄርን ትእዛዛት አላከበሩም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአህዛብ መካከል ተበታትነው ከቆዩ",
|
|
"body": "“እግዚአብሄር በታተናቸው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ናቡዘረዳን",
|
|
"body": "የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 39፡9 ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጎዶሊያስ…አኪቃም…ሳፋን",
|
|
"body": "የነዚህን ሰዎች ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 39፡14 ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጣፍናስ",
|
|
"body": "የዚህን የከተማ ስም በኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
}
|
|
] |