14 lines
860 B
Plaintext
14 lines
860 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የአምላካችሁንም የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ",
|
|
"body": "“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ አለመታዘዝ ህዝቡ የእግዚአበሄርን ትእዛዛቱን አለመስማት አንደሆነ ይናገራል፡፡ “የእኔ አምላካችሁን እግዚአብሄር ትእዛዝ እነኳን ባታከብሩም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰልፍ ወደማናይባት የመለከትም ድምፅ ወደማንሰማባት",
|
|
"body": "ሁለቱም ቃላት የሚናገሩት ጦርነት ላይ ስለሚታየው እና ስለሚሰማው ነው፡፡ “ጦርነትን የማናይበት ወደማያጋጥመን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደማንራብባትም",
|
|
"body": "መራብ የሚለው ድርቅን ለማመልከት ይጠቀማል፡፡ "
|
|
}
|
|
] |