|
[
|
|
{
|
|
"title": "እስማኤል ማርኮ",
|
|
"body": "“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤልና አብረውት ያሉት ሰዎች ማርከው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ናቡዘረዳን",
|
|
"body": "የዚህ ሰው ስም በኤርምያስ 39፡9 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ አሞን ልጆች ይሄድ ዘንድ ተነሣ",
|
|
"body": "ወደ አሞናውያን ምድር ተጓዘ"
|
|
}
|
|
] |