34 lines
2.0 KiB
Plaintext
34 lines
2.0 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አስር ሰዎች ተገኙ",
|
|
"body": "ከሰማንያ ሰዎቹ መሃል እንደተገኙ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም ለእስማኤል እና ከእርሱ ጋር አብረው ለነበሩት ሰዎች እንደሚሰጡ ያሳያል፡፡ “በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና እሱን እንሰጣችኋለን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና",
|
|
"body": "ለወደፊት የቀመጠ አስፈላጊ ነገሮች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስማኤልም ከጎዶልያስ ጋር የገደላቸውን የሰዎች ሬሳ የጣለበትን ጉድጓድ …የእስራኤልን ንጉሥ ባኦስን",
|
|
"body": "ይህ የኋላ ታሪክ ሲናገር እስማኤል የተጠቀመውን የውሃ ጉድጓድ ያመለክታል፡፡ ንጉስ አሳ ንጉስ ባኦስ ሲያጠቁአቸው የራሱ ሰዎች ውሃ እንዲያገኙ ሰዎቹን ያስቆፈራቸው ጉድጓድ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ንጉስ አሳ…የሰራው ጉድጓድ",
|
|
"body": "“ንጉስ አሳ” የሚለው የሱን ሰዎችን ያመለክተል፡፡ “ንጉስ አሳ ሰዎቹን እንዲቆፍሩ አዘዘ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል ንጉስ ባኦስን ",
|
|
"body": "“ንጉስ በኦስ” ራሱን እና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ “የእስረኤል ንጉስን ባኦስንነ ሰራዊቱን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የናታንያም ልጅ እስማኤል…ሞላበት",
|
|
"body": "“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤልና አብረውት ያሉት ሰዎች…ሞሉት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሞቱት",
|
|
"body": "“የሞቱት” ወይም “እነርሱ በገደሉአቸው”"
|
|
}
|
|
] |