30 lines
1.4 KiB
Plaintext
30 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በሰባተኛውም ወር",
|
|
"body": "በእብራውያን ቀን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ነው፡፡ ይህም እንደ ምዕራባውያን አቆጣጠር የሴፕቴምበር መጨረሻዎቹ ላይ እና ኦክቶበር መጀመሪያዎቹ ላይ ነው፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኤሊሳማ ልጅ የናታንያ",
|
|
"body": "እነዚህን ስሞች በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስማኤል",
|
|
"body": "ይህ የሰው ስም ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሳፋንን ልጅ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን",
|
|
"body": "የእነዚህን ሰዎች ስም በኤርምያስ 39፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በአገሩ ላይ የሾመውን",
|
|
"body": "“በአገሩ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “በይሁዳ ህዝብ ላይ ሾመው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስማኤልም….ገደላቸው",
|
|
"body": "“እስማኤል” የሚለው ቃል ራሱን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትን አስር ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤል እና አስር ሰዎች…ገደሉአቸው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያም የተገኙትን የከለዳውያንን ሰልፈኞች",
|
|
"body": "“በዛም ያሉትን የከለዳውያን ሰራዊቶችን”"
|
|
}
|
|
] |